fbpx

2 አዳዲስ የቅንጡ አፓርትመንት ፕሮጀክቶች ከሪያሊቲ ሪል ስቴት

መልካም ዜና! አሁን ከኛ 2 አዳዲስ እና አጓጊ የቅንጡ አፓርትመንት ፕሮጀክቶችን መጠበቅ ይችላሉ። አንዱ ፕሮጀክት ዝግጅቱን አጠናቆ በቦሌ ደምበል አካባቢ፣ አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ ለመጀመር ጥቂት ነገሮች ብቻ ናቸው የቀሩት። የፕሮጀክቱ ስም ዲፕሎማት ሮድ ፕሮጀክት ሲሆን በ2016 ዓ.ም. ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል።

ልክ እንደ ሌሎቹ የቅንጡ አፓርትመንት ህንፃዎቻችን ጥራት ባላቸው የፊኒሺንግ ግብዓቶች በጥራት ይገነባል። ህንፃው በውስጡ 60 አፓርትመንቶች ሲኖሩት በተለያየ የመኝታ እና የመታጠቢያ ቤት ብዛት ይቀርባል። ከዚህ በተጨማሪም ሌሎች የቅንጡ ተጓዳኝ ነገሮች ማለትም እንደ የመሬት ስር የመኪና ማቆሚያ፣ ድግስ መደገሻ ቦታ፣ ጂም እና ሌሎችም ይኖሩታል።

ሌላኛው የወደፊት ፕሮጀክታችን የሚገነባው ብስራተ ገብርኤል አካባቢ ነው፤ ሌላ የከተማዋ ለመኖሪያ ምቹ እና ሰላማዊ የሆነ ቦታ። በዛ ላይ የኛ ቅንጡ አፓርትመንቶች ሲጨመሩ የበለጠ ለመኖሪያ ምቹ ያደርጉታል። የዚህን ፕሮጀክት ተጨማሪ መረጃዎች ስናጋራ እንዲደርስዎ ድህረገፃችንን ይከታተሉ።

ቦሌ ብራስ፣ ዩጎ ቤተክርስቲያን አጠገብ
አዲስ አበባ፣ ኢትዮጵያ
ዋና መስሪያ ቤት: +251 11 666 3339
የሽያጭ ጥያቄ: +251 977 29 29 29
[email protected]

በኢሜይሎ መረጃ እንዲደርስዎ

ማህበራዊ ድረገፆቻችን ይከታተሉ